🪖 በዲሞክራሲያዊት የኮንጎ ሪፐብሊክ በአማፂያኑ ተግባራዊ የተደረገው የተኩስ አቁም 'ማዘናጊያ' ነው ሲሉ የመንግሰት ቃል አቀባይ ተናገሩ

ሰብስክራይብ
🪖 በዲሞክራሲያዊት የኮንጎ ሪፐብሊክ በአማፂያኑ ተግባራዊ የተደረገው የተኩስ አቁም 'ማዘናጊያ' ነው ሲሉ የመንግሰት ቃል አቀባይ ተናገሩ በትላንትናው እለት የኤም23 አማፂያን እና የሩዋንዳ ወታደሮች በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል የፈፀሙትን ጥቃት ያነሱት የመንግስት ቃል አቀባይ ፓትሪክ ሙያያ፤ በተናጠል የታወጀው የተኩስ አቁም 'ማዘናጊያ' ነው ብለዋል።"ይህ በተናጠል የታወጀው የተኩስ አቁም እንደተለመደው ማዘናጊያ እንደሆነ ማረጋገጫ ነው" በማለት ለፈረንሳይ ሚዲያ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0