የኢትዮጵያን ማዳበሪያ የጫኑ ሁለት መርከቦች ጅቡቲ ወደብ ደረሱ

ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያን ማዳበሪያ የጫኑ ሁለት መርከቦች ጅቡቲ ወደብ ደረሱ ይህም ማዳበሪያ ጭነው በወደቡ የደረሱትን መርከቦች ቁጥር ወደ ስምንት ያደርሰዋል። ለኢትዮጵያውያን ገበሬዎች የሚሰራጭ ማዳበሪያ የያዙ ተጨማሪ አምስት መርከቦች በ2025 መጨረሻ ጅቡቲ እንደሚደርሱ፤ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0