ዩኤስ ኤድ የሲአይኤን የመንግሥት ግልበጣ ዘመቻ መቀጠሉ አይቀርም ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ የባህር ኃይል ወታደር አስገነዘቡ በዩኤስ ኤድ ቀጠለ፣ ወደ ሲአይኤም ተመለስ ወይም በጆርጅ ሶሮስ ኦፕን ሶሳይቲ ፋውንዴሽን ላይ ወደቀ፤ የሥርዓት ለውጥ ዘመቻው ግን መቀጠሉ አይቀርም ሲሉ የቀድሞው የአሜሪካ ባህር ኃይል ወታደር ብሪያን በርሌቲክ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን፣ ቬንዙዌላ እና ምናልባትም በፓናማ የስርዓት ለውጥ ዘመቻዋን ለመቀጠል ማቀዷን አልደበቀችም ብለዋል። ዋይት ሀውስ "ከዩኤስ ኤድ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ዋነኛ የሆነውን የውጪ ጣልቃገብነት ከማንሳት ይልቅ ፖለቲካዊ የሆኑ ጉዳዮችን ለምሳሌ ዲኢአይን (ብዝሃነት፣ ፍትሃዊነት እና አካታችነት) በማንሳት ቅሬታ እያቀረበ ይገኛል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዩኤስ ኤድ የሲአይኤን የመንግሥት ግልበጣ ዘመቻ መቀጠሉ አይቀርም ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ የባህር ኃይል ወታደር አስገነዘቡ
ዩኤስ ኤድ የሲአይኤን የመንግሥት ግልበጣ ዘመቻ መቀጠሉ አይቀርም ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ የባህር ኃይል ወታደር አስገነዘቡ
Sputnik አፍሪካ
ዩኤስ ኤድ የሲአይኤን የመንግሥት ግልበጣ ዘመቻ መቀጠሉ አይቀርም ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ የባህር ኃይል ወታደር አስገነዘቡ በዩኤስ ኤድ ቀጠለ፣ ወደ ሲአይኤም ተመለስ ወይም በጆርጅ ሶሮስ ኦፕን ሶሳይቲ ፋውንዴሽን ላይ ወደቀ፤ የሥርዓት ለውጥ ዘመቻው ግን... 05.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-05T19:31+0300
2025-02-05T19:31+0300
2025-02-05T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ዩኤስ ኤድ የሲአይኤን የመንግሥት ግልበጣ ዘመቻ መቀጠሉ አይቀርም ሲሉ የቀድሞ የአሜሪካ የባህር ኃይል ወታደር አስገነዘቡ
19:31 05.02.2025 (የተሻሻለ: 20:14 05.02.2025)
ሰብስክራይብ