ኢትዮጵያ በሩሲያ የገንዘብ ግብይት መፈጸም የሚያስችላትን ፈቃድ አገኘች የሩሲያ መንግሥት የኢትዮጵያ ባንኮች ሩሲያ ውስጥ በገንዘብ ግብይት ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ ጥር 25 ቀን ይፋ አድርጓል። እርምጃው የወዳጅ እና ገለልተኛ ሀገራት ብሔራዊ ገንዘቦችን በቀጥታ እንዲለዋወጡ የሚያስችል ነው ተብሏል። ከኢትዮጵያ በተጨማሪ፤ ቱኒዚያ እና ናይጄሪ ሩሲያ ውስጥ ገንዘብ እንዲገበያዩ ከተፈቀደላቸው ሀገራት ውስጥ ተካተዋል። በመስከረም 2023 አልጄሪያ፣ ግብፅ፣ ሞሮኮ እና ደቡብ አፍሪካን ጨምሮ፤ ከ30 በላይ ሀገራት በሩሲያ የገንዘብ ግብይት እንዲፈፅሙ ፈቃድ አግኝተዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ በሩሲያ የገንዘብ ግብይት መፈጸም የሚያስችላትን ፈቃድ አገኘች
ኢትዮጵያ በሩሲያ የገንዘብ ግብይት መፈጸም የሚያስችላትን ፈቃድ አገኘች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ በሩሲያ የገንዘብ ግብይት መፈጸም የሚያስችላትን ፈቃድ አገኘች የሩሲያ መንግሥት የኢትዮጵያ ባንኮች ሩሲያ ውስጥ በገንዘብ ግብይት ላይ መሳተፍ እንደሚችሉ ጥር 25 ቀን ይፋ አድርጓል። እርምጃው የወዳጅ እና ገለልተኛ ሀገራት ብሔራዊ ገንዘቦችን... 05.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-05T12:44+0300
2025-02-05T12:44+0300
2025-02-05T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий