38ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ካለፉት ጊዚያት በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው የዘንድሮ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት የተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑካን ቡድን አባላት ጎብኝተዋል። የቡድኑ አባላት በጉብኝታቸው፤ ብሔራዊ ቤተመንግሥት፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክብር ሳሎን፣ አዲስ አፍሪካ ኮንቬንሽን ሴንተር እና የአፍሪካ ሕብረት ዋና መሥሪያ ቤትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል አዚዛ ገለታ፤ ጉብኝቱ ለጉባኤው ኢትዮጵያ እያደረገች ስላለው ዝግጅት ተሳታፊ ሀገራት በቂ መረጃ እንዲያገኙ ያስችላል ብለዋል። ለዘንድሮው የሕብረቱ ጉባኤ ኢትዮጵያ በላቀ ደረጃ ዝግጅት በማድረግ የተሳካ መስተንግዶ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ዳይሬክተር ጄነራሏ ተናግረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
38ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ካለፉት ጊዚያት በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ
38ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ካለፉት ጊዚያት በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ
Sputnik አፍሪካ
38ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ካለፉት ጊዚያት በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ በአዲስ አበባ ለሚካሄደው የዘንድሮ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት የተሳታፊ ሀገራት ቀዳሚ ልዑካን ቡድን አባላት ጎብኝተዋል።... 04.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-04T15:09+0300
2025-02-04T15:09+0300
2025-02-04T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
38ኛውን የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ካለፉት ጊዚያት በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ
15:09 04.02.2025 (የተሻሻለ: 15:44 04.02.2025)
ሰብስክራይብ