ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የቪዛ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ እና የደቡብ ሱዳን የዜግነት፣ ፓስፖርት እና ኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ሳይመን ማጁር ፓቤክ ከቪዛ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል። አምባሳደር ነቢል በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከቪዛ እና መኖሪያ ፈቃድ ጋር በተያያዘ እየገጠማቸው ያለው ችግር እንዲቀረፍ በውይይቱ ወቅት ጠይቀዋል። ዳይሬክተር ጄኔራል ሳይመን ማጁር ፓቤክ በበኩላቸው የቪዛና የመኖሪያ ፍቃድ ጉዳዮችን ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ጋር በመነጋገር ለመፍታት እንደሚሰሩ ተናግረዋል። በውይይቱ በደቡብ ሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ከቪዛ፣ መኖሪያ ፈቃድና አገልግሎት አሰጣጥን በተመለከተ መፍትሄ ማግኘት በሚችሉበት መንገድ በጋራ ለመስራት መግባባት ላይ እንደተደረሰ ጁባ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የቪዛ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የቪዛ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን የቪዛ ችግሮችን ለመቅረፍ ተስማሙ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ እና የደቡብ ሱዳን የዜግነት፣ ፓስፖርት እና ኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል ሳይመን ማጁር ፓቤክ ከቪዛ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ዙሪያ... 04.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-04T12:02+0300
2025-02-04T12:02+0300
2025-02-04T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий