የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ድጋፍ "አልተውም" ሲሉ ተናገሩ 14 የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች መሞታቸውን ተከትሎ ሰራዊታቸውን እንዲያስወጡ ጥሪው ቢጨምርም፤ ሲሪል ራማፎሳ ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ድጋፉ እንደሚቀጥሉ ቃል ገብተዋል። "በምስራቅ ኮንጎ እና አከባቢው ዘላቂ ሰላምና ደህንነትን ለማስፈን የሀገራትን የጋራ ፈቃድ ይጠይቃል" ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ድጋፍ "አልተውም" ሲሉ ተናገሩ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ድጋፍ "አልተውም" ሲሉ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ድጋፍ "አልተውም" ሲሉ ተናገሩ 14 የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች መሞታቸውን ተከትሎ ሰራዊታቸውን እንዲያስወጡ ጥሪው ቢጨምርም፤ ሲሪል ራማፎሳ ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን... 03.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-03T19:23+0300
2025-02-03T19:23+0300
2025-02-03T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ለኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚያደርጉትን ድጋፍ "አልተውም" ሲሉ ተናገሩ
19:23 03.02.2025 (የተሻሻለ: 19:44 03.02.2025)
ሰብስክራይብ