የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ታዳሚዎች ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን እድገት እና ለቅርስ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት አደነቁ የፖለቲካ መሪዎች እና የፓርቲ ተወካዮች የአዲስ አበባን "አስደናቂ" ለውጥ፤ በተለይም መሠረተ ልማቱን እና የአንድነት ፓርክን አድንቀዋል። "እጅግ አስደናቂ" ነው ሲሉ የገለፁትን ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት እና የከተማዋን አጠቃላይ እድገት እንዲሁ አንስተዋል። ፖለቲከኞቹ አዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ዋና ፅህፈት ቤት እንደመሆኗ፤ ወሳኝ ከተማነቷን አጽንዖት በመስጠት መናገራቸውን የመንግሥት ሚዲያ ነው የዘገበው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ታዳሚዎች ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን እድገት እና ለቅርስ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት አደነቁ
የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ታዳሚዎች ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን እድገት እና ለቅርስ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት አደነቁ
Sputnik አፍሪካ
የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ታዳሚዎች ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን እድገት እና ለቅርስ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት አደነቁ የፖለቲካ መሪዎች እና የፓርቲ ተወካዮች የአዲስ አበባን "አስደናቂ" ለውጥ፤ በተለይም መሠረተ ልማቱን እና የአንድነት ፓርክን... 03.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-03T17:09+0300
2025-02-03T17:09+0300
2025-02-03T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ታዳሚዎች ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ያለውን እድገት እና ለቅርስ ጥበቃ የምታደርገውን ጥረት አደነቁ
17:09 03.02.2025 (የተሻሻለ: 17:44 03.02.2025)
ሰብስክራይብ