የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ባለሙያዎች በኡጋንዳ የኢቦላ ቫይረስን ለመቆጣጠር ምክር እየሰጡ ነው ተባለ እንደ የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ሮስፖትርብናድዞር መግለጫ፤ የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር አንድ የጤና ሰራተኛ በኢቦላ ቫይረስ መያዙን ጥር 22 ቀን አስታውቋል። ከተያዘው ሰው ጋር ግኑኝነት የነበራቸው አብዛኞቹ ሰዎች በምሥራቅ የሀገሪቱ ክፍል በሚገኝ የአካባቢ ሆስፒታል ሰራተኞች እንደሆኑ መረጋገጡን ተከትሎ፤ የሮስፖትርብናድዞር ተንቀሳቃሽ ላብራቶሪ በአፋጣኝ እንዲላክ ተደርጓል። "የሩሲያ ስፔሻሊስቶች በተንቀሳቃሽ ላብራቶሪው አሰራር እና በአደገኛ ቫይረሶች የባዮሎጂካል ደህንነት ሕግ ዙርያ ለኡጋንዳ ባልደረቦቻቸው ተከታታይ ምክር እየሰጡ ነው" ብሏል መግለጫው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ባለሙያዎች በኡጋንዳ የኢቦላ ቫይረስን ለመቆጣጠር ምክር እየሰጡ ነው ተባለ
የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ባለሙያዎች በኡጋንዳ የኢቦላ ቫይረስን ለመቆጣጠር ምክር እየሰጡ ነው ተባለ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ባለሙያዎች በኡጋንዳ የኢቦላ ቫይረስን ለመቆጣጠር ምክር እየሰጡ ነው ተባለ እንደ የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ሮስፖትርብናድዞር መግለጫ፤ የኡጋንዳ ጤና ሚኒስቴር አንድ የጤና ሰራተኛ በኢቦላ ቫይረስ መያዙን ጥር 22... 03.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-03T16:56+0300
2025-02-03T16:56+0300
2025-02-03T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጥበቃ ባለሙያዎች በኡጋንዳ የኢቦላ ቫይረስን ለመቆጣጠር ምክር እየሰጡ ነው ተባለ
16:56 03.02.2025 (የተሻሻለ: 17:14 03.02.2025)
ሰብስክራይብ