የሳህል ሀገራት ህብረት የጋራ ቪዛን ተግባራዊ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ ተገለጸ

ሰብስክራይብ
የሳህል ሀገራት ህብረት የጋራ ቪዛን ተግባራዊ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ እንደሆነ ተገለጸ የሳህል ሀገራት ህብረት ባለሙያዎች በስብስቡ የቪዛ ፖሊሲ ዙርያ ጥር 24 እና 25 በማሊ መዲና ባማኮ ተወያይተዋል። የሳህል ሀገራት ህብረት የጋራ ባዮሜትሪክ ፓስፖርት ከጥር 21 ጀምሮ ስራ ላይ ከዋለ በኋላ፤ "ሊፕታኮ ቪዛ" የሚባል የጋራ ቪዛ የኢኮዋስ አባል ሀገራት ያልሆኑ ዜጎች ወደ ሶስቱ ሀገራት የሚገቡበትን መንገድ እንደሚያመቻች መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ባለሙያዎቹ በውይይቱ ላይ የደረሱት ማጠቃለያ የፀጥታ ጉዳዮች በሚመለከታቸው የህብረቱ አባል ሀገራት ሚኒስቴሮች መፅደቅ ይጠበቅበታል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0