ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡየብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ዐቢይ አሕመድን በድጋሚ በፕሬዝዳንትነት መርጧል።ምርጫውን ተከትሎ በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ተመስገን ጥሩነህ እና አደም ፋራህ ፓርቲውን በምክትል ፕሬዝዳንትነት አንዲመሩ ተመርጠዋል። ሁለቱ ምክትል ፕሬዝዳንቶች በጉባኤተኛው ፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡየብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ዐቢይ አሕመድን በድጋሚ በፕሬዝዳንትነት መርጧል።ምርጫውን ተከትሎ በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል። ይህ በእንዲህ... 02.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-02T12:33+0300
2025-02-02T12:33+0300
2025-02-02T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий