https://amh.sputniknews.africa
በርሊን የሊኒንግራድን ከበባ በሶቪየት ህብረት ህዝቦች ላይ የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑን እውቅና ከመስጠት ሆን ብላ እየታቀበች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
በርሊን የሊኒንግራድን ከበባ በሶቪየት ህብረት ህዝቦች ላይ የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑን እውቅና ከመስጠት ሆን ብላ እየታቀበች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በርሊን የሊኒንግራድን ከበባ በሶቪየት ህብረት ህዝቦች ላይ የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑን እውቅና ከመስጠት ሆን ብላ እየታቀበች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ በርሊን በከበባ ምክንያት ለአይሁዳውያን ተጠቂዎች ብቻ... 01.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-01T17:37+0300
2025-02-01T17:37+0300
2025-02-01T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
африка общий
በርሊን የሊኒንግራድን ከበባ በሶቪየት ህብረት ህዝቦች ላይ የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑን እውቅና ከመስጠት ሆን ብላ እየታቀበች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
17:37 01.02.2025 (የተሻሻለ: 18:14 01.02.2025) በርሊን የሊኒንግራድን ከበባ በሶቪየት ህብረት ህዝቦች ላይ የተፈጸመ የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑን እውቅና ከመስጠት ሆን ብላ እየታቀበች ነው ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ በርሊን በከበባ ምክንያት ለአይሁዳውያን ተጠቂዎች ብቻ ካሳ ከፍላለች፤ ይህ በሌሎች ተጎጂዎች ላይ መድልዎ ነው ብለዋል ማሪያ ዛካሮቫ።እንደ ሞስኮ ገለጻ በርሊን የተወሰኑትን ብቻ ሳይሆን በከበባው ወቅት በሎኒንግራድ ውስጥ ለነበሩ እና አሁንም በሕይወት ላሉት ሰዎች በሙሉ ካሳን መሰጠት አለባት።872 ቀናት የዘለቀው የሊኒንግራድ ከበባ ( በጎርጎሮሳውያኑ መስከረም 8 - 1941 እስከ ጥር 27 -1944), የናዚ ጀርመን እና ተባባሪዎቹ የፈጸሙት ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ከተማዋን ለብቻዋ ያስቀረ እና ነዋሪዎቿን ለኢ-ሰብአዊ ሁኔታዎችን ያጋለጠ ነበር፤ ይህም የሶቪየት መከራ፣ ድፍረት እና የመቋቋም ችሎታ ምልክት ሆኗል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia