በሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ እና በብልፅግና ፓርቲ መሀከል ያለው በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር በግዜ ሂደት ውስጥ እየተስፋፋ የሚሄድ ነው በማለት የሩሲያው ባለስልጣን ተናገሩ የሩሲያ የደህንነት ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ እና የሩሲያ ዩናይትድ ፓርቲ መሪ ድሚትሪ ሜድቬዴ ለብልፅግና ጉባኤ ተሳታፊዎች ሰላምታቸው ልከዋል። በሁለቱ ፓርቲዎች መሀከል ያለው ትብብር በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን መድረክ እንዲሁም በብሪክስ እና በሩሲያ-አፍሪካ የትብብር ፎረም እያደገ እንደሚመጣ ጠቁመዋል።ባለስልጣኑ አፅንኦት በመስጠት እንደተናገሩት የሩሲያ ዩናይትድ ፓርቲ በተለይም ከብልፅግና ፓርቲ ጋር ያለውን ግንኙነት አስበልጦ እንዲጠናከር እና ግንኙነታቸው እንዲያድግ ውይይታቸውን በሀገራት ነፃነት ማእቀፍ ውስጥ እያደረጉ ይገኛሉ ብለዋል። ሩሲያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ጠንካራ የሆነ ወዳጅነት አላቸው ያሉት ሜድቬዴቭ፤ ይህ ግንኙነት አሁን ለሚያደርጉት የፖለቲካ ውይይት እንደ መነሻ የሚያገለግል እንዲሁም የንግድ እና የሰብዓዊነት ግንኙነታቸውን የሚያጠናክር ነው ሲሉ አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ እና በብልፅግና ፓርቲ መሀከል ያለው በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር በግዜ ሂደት ውስጥ እየተስፋፋ የሚሄድ ነው በማለት የሩሲያው ባለስልጣን ተናገሩ
በሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ እና በብልፅግና ፓርቲ መሀከል ያለው በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር በግዜ ሂደት ውስጥ እየተስፋፋ የሚሄድ ነው በማለት የሩሲያው ባለስልጣን ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
በሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ እና በብልፅግና ፓርቲ መሀከል ያለው በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር በግዜ ሂደት ውስጥ እየተስፋፋ የሚሄድ ነው በማለት የሩሲያው ባለስልጣን ተናገሩ የሩሲያ የደህንነት ምክርቤት ምክትል ሰብሳቢ እና የሩሲያ ዩናይትድ ፓርቲ... 01.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-01T17:06+0300
2025-02-01T17:06+0300
2025-02-01T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በሩሲያው ዩናይትድ ፓርቲ እና በብልፅግና ፓርቲ መሀከል ያለው በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር በግዜ ሂደት ውስጥ እየተስፋፋ የሚሄድ ነው በማለት የሩሲያው ባለስልጣን ተናገሩ
17:06 01.02.2025 (የተሻሻለ: 21:44 01.02.2025)
ሰብስክራይብ