ሃማስ ሁለት እስራኤላውያን እስረኞችን ለቀይ መስቀል አስረከ ሃማስ ኦፌር ካልዴሮ እና ያርዴን ቢባስ የተባሉ ሁለት እስራኤላውያን ታጋቾችን ከእስራኤል ጋር በተደረሰው የመጀመሪያ ዙር የእስረኛ ልውውጥ ስምምነት መሰረት መልቀቁን አስታውቋል።በዛሬው እለት ሌላ የእስራኤል ታጋች እንደሚለቀቅ ይጠበቃል። ሁለም ታጋቾች በ183 ፍልስጤማውያን ምትክ ነው የሚለቀቁት።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሃማስ ሁለት እስራኤላውያን እስረኞችን ለቀይ መስቀል አስረከ
ሃማስ ሁለት እስራኤላውያን እስረኞችን ለቀይ መስቀል አስረከ
Sputnik አፍሪካ
ሃማስ ሁለት እስራኤላውያን እስረኞችን ለቀይ መስቀል አስረከ ሃማስ ኦፌር ካልዴሮ እና ያርዴን ቢባስ የተባሉት ሁለት እስራኤላውያን ታጋቾችን ከእስራኤል ጋር በገቡት የመጀመሪያ ዙር የእስረኛ ልውውጥ ስምምነት መሰረት መልቀቁን አስታወቀ።በዛሬው እለት ሌላ... 01.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-01T16:07+0300
2025-02-01T16:07+0300
2025-02-01T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий