"የኢትዮጵያ ብልፅግና ጉዞ አይቀሬ ነው" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ ብልጽግና ሀገር በቀል እሳቤ ነድፎ የመጣ የመጀመሪያው ፓርቲ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ ኮንግረንስ መክፈቻ ስነ-ሰረአት ላይ ባደረጉት ንግግር ገልጸዋል። ፕሮጀክቶችን ጀምሮ መጨረስን እና በዘመቻ የምንጀምራቸው ስራዎችን ባህል ማድረግ ይኖርብናል ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ። የፓርቲዎችን የጉባኤ ታሪክ አስታውሰው፤ ሁሉንም የብሄርብሄረሰቦች በተወካይነት የሚያሳትፈው ብልፅግና ፓርቲ ብቻ እንደሆነ መናገራቸውን ሚዲያዎች ዘግበዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
"የኢትዮጵያ ብልፅግና ጉዞ አይቀሬ ነው" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ
"የኢትዮጵያ ብልፅግና ጉዞ አይቀሬ ነው" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
"የኢትዮጵያ ብልፅግና ጉዞ አይቀሬ ነው " በማለት የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ( ፕኤችዲ) ተናገሩ ብልፅግና ሀገር በቀል እሳቤ ነድፎ የመጣ የመጀመሪያው ፓርቲ መሆኑን ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ በብልፅግና ፓርቲ... 01.02.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-02-01T11:47+0300
2025-02-01T11:47+0300
2025-02-01T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
"የኢትዮጵያ ብልፅግና ጉዞ አይቀሬ ነው" ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ
11:47 01.02.2025 (የተሻሻለ: 14:14 01.02.2025)
ሰብስክራይብ