የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የኖቮቫሲሌቭካ መንደርን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀከሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ሳምንታዊ መግለጫ የተወሰዱ ዋና ዋና ሀሳቦች መሀከል⏺ የሩሲያ የአየር መከላከያ ስረአት ሁለት የአየር ቦምቦችን እና 31 ባለብዙ ተኳሽ የመኪና ላይ ሮኬቶችን በዚህ ሳምንት መትቶ ጥሏል⏺ በሳምንት ውስጥ የዩክሬን ሀይሎች 11,400 ወታደሮቻቸውን አጥተዋል።⏺ የሩሲያ ወታደሮች ሰባት የቡድን ጥቃቶችን በዩክሬን የጦር ማእከላት ላይ አድርሰዋል። ⏺ የሩሲያ ወታደሮች የኒኮላቮ - ዳሪኖ , ድቩሬችንያ ፣ ዜሌኖያ ፣ ኖቮዬሊዛቬቶካ ፣ የኖቮቫሲሌቭካ እና ቬሊካያ ኖቮሴልካ መንደሮችን ነፃ አውጥተዋል።⏺ 43 የዩክሬን ወታደሮች እጅ ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የኖቮቫሲሌቭካ መንደርን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የኖቮቫሲሌቭካ መንደርን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የኖቮቫሲሌቭካ መንደርን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀከሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ሳምንታዊ መግለጫ የተወሰዱ ዋና ዋና ሀሳቦች መሀከል⏺ የሩሲያ የአየር መከላከያ ስረአት ሁለት... 31.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-31T18:45+0300
2025-01-31T18:45+0300
2025-01-31T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ጦር በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሚገኘውን የኖቮቫሲሌቭካ መንደርን ነፃ ማውጣቱን የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ
18:45 31.01.2025 (የተሻሻለ: 19:14 31.01.2025)
ሰብስክራይብ