በአሜሪካ ግጭት ገጥሞት በተከሰከሰው የመንገደኛ አውሮፕላን ውስጥ አሰልጣኞቻቸውን ሳይጨምር በትንሹ 14 የበረዶ ተንሸራታቾች እንደነበሩ ታወቀ

ሰብስክራይብ
በአሜሪካ ግጭት ገጥሞት በተከሰከሰው የመንገደኛ አውሮፕላን ውስጥ አሰልጣኞቻቸውን ሳይጨምር በትንሹ 14 የበረዶ ተንሸራታቾች እንደነበሩ ታወቀ " ስሞችን መጥቀስ አልፈልግም ነገርግን 14 ታዋቂ የበረዶ ላይ ተንሸራታቾች በአውሮፕላኑ ላይ ነበሩ ፤ አብረዋቸው የነበሩ  ቤሰቦቻቸውን እና ጥቂት አስልጣኞችን ሳልቆጥር። እጅግ በጣም አሳዛኝ ነው" በማለት አሜሪካዊው ስኬተር  ጆን ማራቪላ ለስፑትኒክ ተናግሯል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0