የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቁራን እና የአዛን ውድድር መካሄድ ጀመረ ከተለያዩ ዓለም ክፍል የተወጣጡ እንግዶች ውድድሩ ላይ ለመካፈል አዲስ አበባ ገብተዋል። በዛሬው እለት የተጀመረው እና ለአምስት ቀን የሚቆየው ውድድር ለሁለተኛ ዙር በመካሄድ ላይ ይገኛል።ከ60 ሀገራት የመጡ ከ100 በላይ ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ላይ ይሳተፋሉ ተብሏል። የውድድሩ ተሳታፊዎች በሀገሪቱ የሚገኙ የቱሪስት መስህብ ስፍራዎችን ይጎበኛሉም ተብሎ ይጠበቃል። ዓለም አቀፉ የቁርአንና አዛን ውድድር በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት እና በዘይድ ኢብን ሳቢት የቁርዓን ማኅበር በጋራ የተዘጋጀ ነው። የተለያዩ ዓለም አቀፍ እና አህጉራዊ ኮንፈረሶችን የማዘጋጀት አቅሟ እያደገ የመጣው ኢትዮጵያ በርካታ ኩነቶችን በማስተናገድ ላይ እንደምትገኝ የሀገር ውስጥ ሚዲያ በዘገባው ጠቁሟል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቁራን እና የአዛን ውድድር መካሄድ ጀመረ
የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የቁራን እና የአዛን ውድድር መካሄድ ጀመረ
Sputnik አፍሪካ
አለምአቀፍ የቁራን እና የአዛን ውድድር በኢትዮጵያ እየተካሄደ ነው ከተለያየ የአለም ክፍል የተወጣጡ እንግዶች በዉድድሩ ለመካፈል አዲስ አበባ እየገቡ ነው። ይህ በዛሬው እለት የተጀመረው እና ለአምስት ቀናት ያህል የሚደረገው ውድድር ለሁለተኛ ዙር ነው... 29.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-29T20:42+0300
2025-01-29T20:42+0300
2025-01-29T22:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий