የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለብራዚል የብሪክስ ሊቀመንበርነት ድጋፋቸውን እንደገለፁ የብራዚል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሰኞ እለት ከብራዚል አቻቸው ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ ጋር በስልክ መወያየታቸውን የብራዚል ፕሬዝዳንታዊ ጽህፈት ቤት ያወጣው መግለጫ ገልጿል። "ፑቲን ለብራዚል ብሪክስ ሊቀመንበርነት እና በቡድኑ አባላት መካከል የንግድ እና የኢንቨስትመንት ተነሳሽነቶችን ለማመቻቸት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል" ሲል መግለጫው አክሏል። ፕሬዝዳንት ሉላ ለ80ኛው ዓመት የድል ቀን በዓል ሞስኮ እንዲገኙ እንደተጋበዙና በሥነ-ሥርዓቱ ላይ እንደሚገኙ መግለጻቸውንም ጽህፈት ቤቱ አስታውቋል። የብሪክስ ሊቀመንበርነት በ2025 ከሩሲያ ወደ ብራዚል መሸጋገሩን ተከትሎ፤ ሁለቱ ሀገራት በብሪክስ አጠቃላይ ሰፊ አጀንዳዎች ላይ አቋሞችን በቅርበት ለማስተባበር የጋራ ቁርጠኝነታቸውን እንደገለፁ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አመልክቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለብራዚል የብሪክስ ሊቀመንበርነት ድጋፋቸውን እንደገለፁ የብራዚል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለብራዚል የብሪክስ ሊቀመንበርነት ድጋፋቸውን እንደገለፁ የብራዚል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለብራዚል የብሪክስ ሊቀመንበርነት ድጋፋቸውን እንደገለፁ የብራዚል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሰኞ እለት ከብራዚል አቻቸው ሉዊዝ ኢናሲዮ ሉላ ዳ ሲልቫ ጋር በስልክ መወያየታቸውን... 28.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-28T16:44+0300
2025-01-28T16:44+0300
2025-01-28T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለብራዚል የብሪክስ ሊቀመንበርነት ድጋፋቸውን እንደገለፁ የብራዚል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት አስታወቀ
16:44 28.01.2025 (የተሻሻለ: 17:14 28.01.2025)
ሰብስክራይብ