በደቡብ ምስራቅ ናይጄሪያ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ የፍሬን ችግር ያለበት የነዳጅ ጫኝ መኪና በናይጄሪያ ኢኑጉ ግዛት የፍጥነት መንገድ ላይ ሌሎች በርካታ ተሽከርካሪዎችን ገጭቷል። የፌደራል የመንገድ ደህንነት ክፍል ቃል አቀባይ ኦሉሴጉን ኦጉንግቤሚዴ በፍንዳታው 18 ሰዎች እንደሞቱ፣ 10 መቁሰላቸውን እና 3 ሰዎች ምንም ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ተናግረዋል። በዚህ ወር መጀመሪያ በሰሜናዊ ናይጄሪያ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ ከ60 በላይ ሰዎች መሞታቸው የሚታወስ ነው። ምሥሎቹ ከማህበራዊ ትስስር ገጾች የተገኙ ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በደቡብ ምስራቅ ናይጄሪያ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ
በደቡብ ምስራቅ ናይጄሪያ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በደቡብ ምስራቅ ናይጄሪያ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ የፍሬን ችግር ያለበት የነዳጅ ጫኝ መኪና በናይጄሪያ ኢኑጉ ግዛት የፍጥነት መንገድ ላይ ሌሎች በርካታ... 26.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-26T15:00+0300
2025-01-26T15:00+0300
2025-01-26T15:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በደቡብ ምስራቅ ናይጄሪያ በነዳጅ ጫኝ ተሽከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ በትንሹ የ18 ሰዎች ህይወት ማለፉን የብሔራዊ መንገድ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ
15:00 26.01.2025 (የተሻሻለ: 15:44 26.01.2025)
ሰብስክራይብ