ፕሬዝዳንት ፑቲን ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ለመናጋገር ዝግጁ ሆነው " ምልክቶችን እየጠበቁ ነው" በማለት ክሬሚሊን አስታወቀ ሩሲያ በጦር መሳሪያ ቅነሳ ዙሪያ ከአሜሪካ መንግስት ጋር የነበረው ድርድር እንዲጀመር አስፈላጊ ነው ብላ ታስባለች። ይሄም የመላው አለም እና የሁለቱ ሀገራት ህዝቦች ፍላጎት ነው ሲል ክሬሚሊን አፅንኦት ሰጥቶበታል። ድርድሩ የተገታው በሩሲያ ተነሳሽነት እንዳልነበር ያስታወሱት የክሬሚሊን ቃል አቀባይ፤ አሁንም "ኳሱ በአሜሪካ ሜዳ ውስጥ ነው" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ለመናጋገር ዝግጁ ሆነው " ምልክቶችን እየጠበቁ ነው" በማለት ክሬሚሊን አስታወቀ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ለመናጋገር ዝግጁ ሆነው " ምልክቶችን እየጠበቁ ነው" በማለት ክሬሚሊን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ለመናጋገር ዝግጁ ሆነው " ምልክቶችን እየጠበቁ ነው" በማለት ክሬሚሊን አስታወቀ ሩሲያ በጦር መሳሪያ መቀነስ ዙሪያ ከአሜሪካን መንግስት ጋር የነበረውን ድርድር እንዲጀመር ማድረግ አስፈላጊ ነው በማለት እያሰበች... 24.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-24T16:59+0300
2025-01-24T16:59+0300
2025-01-24T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ፕሬዝዳንት ፑቲን ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ለመናጋገር ዝግጁ ሆነው " ምልክቶችን እየጠበቁ ነው" በማለት ክሬሚሊን አስታወቀ
16:59 24.01.2025 (የተሻሻለ: 18:14 24.01.2025)
ሰብስክራይብ