የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የራሱን መገበያያ ድህረገፅ እና ባለ 24 ወለል ነዋና መስሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ ግንባታውን ያስጀመሩት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ እና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ (ኢሲኤክስ) ዋና ኃላፊ ወንድማገኝ ነገራ ናቸው። ዋና መስሪያ ቤቱ ተወዳዳሪ የሆነ አገልግሎት ለመስጠት ዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንደሚገጠምለት እና የገበያ ማዘመንን፣ የውጭ ንግድ እና ተወዳዳሪነትን እንደሚያግዝ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።እንደ ኢሲኤክስ ዋና ስራ አስኪያጅ፤ የሚገነባው የድህረገፅ መገበያያ ተደራሽነትን የሚያሻሻል እንዲሁም በግልፅነት ላይ የተመሰረተ የምርት ጥራትን የሚያረጋግጥ ነው።አሁን ላይ 26 አይነት ምርቶችን በማገበያየት ላይ የሚገኘው ኢሲኤክስ የንግድ ሰረአቶችን በማዘመን አዳዲስ ምርቶችን እየጨመረ ይገኛል ብለዋል ዋና ስራአስኪያ። አክለውም ይሄ የድህረ ገፅ ንግድ የዲጂታል ኢትዩጵያን 2025 አንዱ አካል ነው ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የራሱን መገበያያ ድህረገፅ እና ባለ 24 ወለል ነዋና መስሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የራሱን መገበያያ ድህረገፅ እና ባለ 24 ወለል ነዋና መስሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የራሱን መገበያያ ድህረገፅ አስተዋወቀ በተጨማሪም ባለ 24 ወለል ዋና መስሪያቤት ግንባታን አስጀመረ ግንባታውን ያስጀመሩት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ እና የኢትዮጵያ ምርት ገበያ (ኢሲኤክስ) ዋና ኃላፊ... 24.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-24T16:16+0300
2025-01-24T16:16+0300
2025-01-24T18:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የራሱን መገበያያ ድህረገፅ እና ባለ 24 ወለል ነዋና መስሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ
16:16 24.01.2025 (የተሻሻለ: 18:14 24.01.2025)
ሰብስክራይብ