የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ወሳኝ አለምአቀፍ  የስልክ ጥሪ  እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ወሳኝ አለምአቀፍ  የስልክ ጥሪ  እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን አስታወቀ የስልክ ጥሪውን ከማን ጋር እንደሚያደርጉ አልታወቀም ፤ የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እንደማይሆን አሳውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0