የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሶሌኖ መንደርን ነፃ አወጡ ፤ በማለት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አስታወቀበሚኒስትሩ እለታዊ የጦር መግለጫ ውስጥ ከተነሱት ሀሳቦች መሀከል⏺ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ለዩክሬን የጦር ኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ የጋዝ አቅርቦት የሚሰጠውን መሰረተ ልማት ላይ ከባድ ጥቃት አድርሰዋል። ⏺ በልዩ ኦፕሬሽን ዞን ውስጥ በ24 ሰአት 29 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች መትተው ጣሉ።⏺ የዩክሬን ኃይሎች 1,660 የጦር አባላቶቻቸውን ባለፉት ጥቂት ቀናት አጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሶሌኖ መንደርን ነፃ አወጡ ፤ በማለት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሶሌኖ መንደርን ነፃ አወጡ ፤ በማለት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሶሌኖ መንደርን ነፃ አወጡ ፤ በማለት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አስታወቀበሚኒስትሩ እለታዊ የጦር መግለጫ ውስጥ ከተነሱት ሀሳቦች መሀከል⏺ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ለዩክሬን የጦር ኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ... 23.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-23T14:58+0300
2025-01-23T14:58+0300
2025-01-23T15:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ የሶሌኖ መንደርን ነፃ አወጡ ፤ በማለት የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ
14:58 23.01.2025 (የተሻሻለ: 15:14 23.01.2025)
ሰብስክራይብ