የአፍሪካ ኢኮኖሚ በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 ፤ 29 ትሪሊዩን ዶላር ይደርሳል በማለት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ " በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 የናይጄሪያ ህዝብ ቁጥር የአሜሪካንን የህዝብ ቁጥር ይበልጣል ፤ ይህም የአለም ሶስተኛ ትልቅ የህዝብ ቁጥር ያላት ሀገር የሚያደርጋት ይሆናል" በማለት ካሺም ሼቲማ አስረድተዋል።ሼትማ አፅንኦት ሰጥተው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና የአፍሪካውያን የጋራ መዳረሻ እንዲሁም ከኢንዱስትሪያል የእውቀት ጊዜ በኋላ አፍሪካ ያላትን የመምራት አቅም ማሳደጊያ ነው ብለዋል ፤ ምንም እንኳን የግብርና እና የኢንዱስትሪ እድሎች ቢያልፏትም አሁንም እድል እንዳላት ተናግረዋል። ባለስልጣኑ አክሎም የአፍሪካ ፈጣን የዲጂታላይዜሽን እድገት እያስመዘገበች በማለት የ220 ሚሊዩን የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎችን እና 163 ሚሊዩን በናይጄሪያ ብቻ የሚገኙ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን በዋቢነት በመጠቀስ " ይህም ህዝባችንን ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ እድል ፈጥሮናል" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ኢኮኖሚ በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 ፤ 29 ትሪሊዩን ዶላር ይደርሳል በማለት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
የአፍሪካ ኢኮኖሚ በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 ፤ 29 ትሪሊዩን ዶላር ይደርሳል በማለት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ኢኮኖሚ በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 ፤ 29 ትሪሊዩን ዶላር ይደርሳል በማለት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ " በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 የናይጄሪያ ህዝብ ቁጥር የአሜሪካንን የህዝብ ቁጥር ይበልጣል ፤ ይህም የአለም ሶስተኛ ትልቅ የህዝብ ቁጥር... 23.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-23T12:25+0300
2025-01-23T12:25+0300
2025-01-23T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአፍሪካ ኢኮኖሚ በጎርጎሮሳዊያኑ 2050 ፤ 29 ትሪሊዩን ዶላር ይደርሳል በማለት የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናገሩ
12:25 23.01.2025 (የተሻሻለ: 12:44 23.01.2025)
ሰብስክራይብ