ማስጠንቀቂያ ፤ የሚረብሽ ምስል የፍልስጤማውያን ቡድን የጦር ሰራዊት ቅርንጫፍ የሆነው ኢስላሚክ ጂሃድ በዌስት ባንክ የእስራኤልን ጥቃት ማክሸፉን አስታወቀ በዛሬው እለት ቀደም ብሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር በዌስት ባንክ የሽብር መከላከያ ኦፕሬሽን ማድረጉን አስታውቆ ነበር። " ተዋጊዎቻችን የሰፋሪዎችን ኃይሎች በተለያዩ አቅጣጫዎች እየተጋፈጡ እና የጠላትን ጦር እና የጦር መሳሪያዎቻቸውን በጥይት እያጠቧቸው ይገኛሉ" በማለት አል ቁዱስ ብርጌድ በቴሌግራም ገፁ ፅፏል። በዚህ ቪዲዩ የእስራኤል ኃይሎች የተኩስ አቁም ስምምነት በተፈረመበት በደቡብ ጋዛ ሰርጥ ፤በራፋህ ከተማ አንድ ፍልስጤማዊ ልጅን ሲገድሉ ያሳያል በማለት የፍልሥጤም ሚዲያ ዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ማስጠንቀቂያ ፤ የሚረብሽ ምስል
ማስጠንቀቂያ ፤ የሚረብሽ ምስል
Sputnik አፍሪካ
ማስጠንቀቂያ ፤ የሚረብሽ ምስል የፍልስጤማውያን ቡድን የጦር ሰራዊት ቅርንጫፍ የሆነው ኢስላሚክ ጂሃድ በዌስት ባንክ የእስራኤልን ጥቃት ማክሸፉን አስታወቀ በዛሬው እለት ቀደም ብሎ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር በዌስት ባንክ የሽብር መከላከያ ኦፕሬሽን... 21.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-21T19:42+0300
2025-01-21T19:42+0300
2025-01-21T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий