ዓመታዊው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ እየተከበረ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ የተጠመቀበትን ዕለት በማሰብ የሚከበረው የጥምቀት በዓል፤ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል። ጎንደር፣ ላሊበላ እና አዲስ አበባ በዓሉ በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል ይጠቀሳሉ። በዩኔስኮ ከተመዘገቡ የማይዳሰሱ ቅርሶች መካከል አንዱ የሆነው የጥምቀት በዓል፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ጥር 11 ቀን በድምቀት ይከበራል። ኢትዮጵያ ፣ ኤርትራ ፣ ጆርዳን እና ሩሲያ ጥምቀትን በማክበር በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ሀገራት ናቸው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ ለመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተካታዮች መልካም የጥምቀት በዓል ይመኛል! መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ዓመታዊው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ እየተከበረ ነው
ዓመታዊው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ እየተከበረ ነው
Sputnik አፍሪካ
ዓመታዊው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ እየተከበረ ነው ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ የተጠመቀበትን ዕለት በማሰብ የሚከበረው የጥምቀት በዓል፤ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በሚገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል። ጎንደር፣ ላሊበላ... 19.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-19T12:23+0300
2025-01-19T12:23+0300
2025-01-19T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий