ናይጄሪያ ብሪክስን በአጋርነት የተቀላቀለች ዘጠነኛዋ ሀገር ሆነች "የብራዚል መንግሥት የብሪክስን ፕሬዝዳንትነትበጊዚያዊነት እንደመያዙ፤ ናይጄሪያ የካቲት 9 ቀን ስብስቡን በአጋርነት እንደተቀላቀለች ያስታውቃል። የብራዚል መንግሥት የናይጄሪያን ውሳኔ በደስታ ይቀበላል" ሲል የብራዚል ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በመግለጫው አስታውቋል። በዚህም ናይጄሪያ ከቤላሩስ፣ ቦሊቪያ፣ ኩባ፣ ካዛኪስታን፣ ማሌዢያ፣ ታይላንድ፣ ኡጋንዳ እና ኡዝቤኪስታንን በመቀጠል ዘጠነኛዋ የብሪክስ አጋር ሀገር ሆናለች። ብሪክስ በሩሲያ፣ ቻይና፣ ህንድ እና ብራዚል በ2006 የተመሠረተ የሀገራት ስብስብ ነው። ደቡብ አፍሪካ በ2011 ነበር ህብረቱን የተቀላቀለችው። ከ2024 መጀመሪያ ጀምሮ በርካታ ሀገራት ብሪክስን ተቀላቅለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ናይጄሪያ ብሪክስን በአጋርነት የተቀላቀለች ዘጠነኛዋ ሀገር ሆነች
ናይጄሪያ ብሪክስን በአጋርነት የተቀላቀለች ዘጠነኛዋ ሀገር ሆነች
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ ብሪክስን በአጋርነት የተቀላቀለች ዘጠነኛዋ ሀገር ሆነች "የብራዚል መንግሥት የብሪክስን ፕሬዝዳንትነትበጊዚያዊነት እንደመያዙ፤ ናይጄሪያ የካቲት 9 ቀን ስብስቡን በአጋርነት እንደተቀላቀለች ያስታውቃል። የብራዚል መንግሥት የናይጄሪያን ውሳኔ... 18.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-18T12:13+0300
2025-01-18T12:13+0300
2025-01-18T12:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий