የትራፊክ ፍሰትና የፀጥታ ሁኔታ የሚቆጣጠር የሰው አልባ አውሮፕላን ስምሪት በአዲስ አበባ ሊጀመር እንደሆነ ተገለጸ በቅርቡ የሚከበረውን የጥምቀት በዓል እና የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም ለማጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። የድሮን ስምሪቱ በአዲስ አበባ የሚያጋጥሙ የተሽከርካሪ እቃዎችና የሞባይል ስርቆቶችን ለመከላከል እና ህዝቡ እና ቱሪስቶች በነፃነት መንቀሳቀስ እንዲችሉ እንደሚያግዝ ተጠቁሟል። የድሮን ስምሪቱ በቅርብ ቀናት ውስጥ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የትራፊክ ፍሰትና የፀጥታ ሁኔታ የሚቆጣጠር የሰው አልባ አውሮፕላን ስምሪት በአዲስ አበባ ሊጀመር እንደሆነ ተገለጸ
የትራፊክ ፍሰትና የፀጥታ ሁኔታ የሚቆጣጠር የሰው አልባ አውሮፕላን ስምሪት በአዲስ አበባ ሊጀመር እንደሆነ ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የትራፊክ ፍሰትና የፀጥታ ሁኔታ የሚቆጣጠር የሰው አልባ አውሮፕላን ስምሪት በአዲስ አበባ ሊጀመር እንደሆነ ተገለጸ በቅርቡ የሚከበረውን የጥምቀት በዓል እና የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በሰላም ለማጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ... 11.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-11T13:35+0300
2025-01-11T13:35+0300
2025-01-11T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የትራፊክ ፍሰትና የፀጥታ ሁኔታ የሚቆጣጠር የሰው አልባ አውሮፕላን ስምሪት በአዲስ አበባ ሊጀመር እንደሆነ ተገለጸ
13:35 11.01.2025 (የተሻሻለ: 14:14 11.01.2025)
ሰብስክራይብ