ባይደን ካማላ ሃሪስ ከአራት ዓመት በኋላ ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ብቁ ናቸው አሉ "ከአራት ዓመት በኋላ እንደገና ለመወዳደር ብቁ ነች ብዬ አስባለሁ። ውሳኔው የእርሷ ነው" ሲሉ በዋይት ሀውስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። ምክትል ፕሬዝዳንት ካማላ ሃሪስ ባይደን ፉክክሩን ለማቋረጥ መወሰናቸውን ተከትሎ፤ የዴሞክራቲክ ፓርቲ እጩ በመሆን ለ2024ቱ የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተወዳድረዋል። ምርጫውን ጥር 12 ቀን የሚሾሙት ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ አሸንፈዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ባይደን ካማላ ሃሪስ ከአራት ዓመት በኋላ ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ብቁ ናቸው አሉ
ባይደን ካማላ ሃሪስ ከአራት ዓመት በኋላ ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ብቁ ናቸው አሉ
Sputnik አፍሪካ
ባይደን ካማላ ሃሪስ ከአራት ዓመት በኋላ ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ብቁ ናቸው አሉ "ከአራት ዓመት በኋላ እንደገና ለመወዳደር ብቁ ነች ብዬ አስባለሁ። ውሳኔው የእርሷ ነው" ሲሉ በዋይት ሀውስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል። ምክትል ፕሬዝዳንት... 11.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-11T13:54+0300
2025-01-11T13:54+0300
2025-01-11T14:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ባይደን ካማላ ሃሪስ ከአራት ዓመት በኋላ ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር ብቁ ናቸው አሉ
13:54 11.01.2025 (የተሻሻለ: 14:14 11.01.2025)
ሰብስክራይብ