የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በታላቁ የሞስኮ ሰርከስ ዝሆኖችን ፍራፍሬ ሲመገቡ ታይተዋል

ሰብስክራይብ
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በታላቁ የሞስኮ ሰርከስ ዝሆኖችን ፍራፍሬ ሲመገቡ ታይተዋል የሰርከሱ ድምቀት የሆኑት ስድስት ህጻን ዝሆኖች ከምያንማር ለሩሲያ በስጦታ መልኩ የተበረከቱ ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0