አዲስ አበባ በ6 ወራት ውስጥ 5 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን መሳብ እንደቻለች ተገለጸ በስድስት ወራት ውስጥ መዲናዋን ከጎበኙት ቱሪስቶች ውስጥ 4.6 ሚሊዮን የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች ሲሆኑ፤ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑት የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች ናቸው። ከዚህ ከፍተኛ የጎብኚዎች ቁጥር የከተማ አስተዳደሩ 96 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ እንደቻለ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል። የቱሪስት መዳረሻዎች መስፋፋትና የኮሪደር ልማት ስራዎች፤ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች ቁጥር እንዲጨምር ምክንያት እንደሆነ፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አዲስ አበባ በ6 ወራት ውስጥ 5 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን መሳብ እንደቻለች ተገለጸ
አዲስ አበባ በ6 ወራት ውስጥ 5 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን መሳብ እንደቻለች ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
አዲስ አበባ በ6 ወራት ውስጥ 5 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን መሳብ እንደቻለች ተገለጸ በስድስት ወራት ውስጥ መዲናዋን ከጎበኙት ቱሪስቶች ውስጥ 4.6 ሚሊዮን የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች ሲሆኑ፤ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑት የውጭ... 10.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-10T16:46+0300
2025-01-10T16:46+0300
2025-01-10T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አዲስ አበባ በ6 ወራት ውስጥ 5 ሚሊዮን የሀገር ውስጥ እና ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችን መሳብ እንደቻለች ተገለጸ
16:46 10.01.2025 (የተሻሻለ: 17:14 10.01.2025)
ሰብስክራይብ