የጋቦን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው መጋቢት 13 እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ይፋ አደረጉ በጋቦን በመፈንቅለ መንግሥት ስልጣን የተቆጣጠረው ወታደራዊ አገዛዝ፤ የሽግግሩ ጊዜ የሚያበቃበት እና ሀገሪቱን ወደ ሲቪል ስርዓት ለመመለስ ቁልፍ እርምጃ ተደርጎ የተወሰደውን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በነሐሴ 2025 ለማካሄድ አቅዶ ነበር። በጋቦን በፈረንጆቹ ነሐሴ 30 ቀን 2023 ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ባካሄዱት መፈንቅለ መንግሥት፤ የአሊ ቦንጎ ኦንዲምባን የነሐሴ 26 ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ድል በመሰረዝ ስልጣን ተቆጣጥረዋል። በመቀጠልም ብራይስ ኦሊጊዊ ንጉዌማ የሽግግር ጊዜው ፕሬዝዳንት ሆነው ተሹመዋል። በህዳር ወር በፀደቀው አዲሱ ሕገ-መንግሥት መሠረት ንጉዌማ በምርጫው ላይ መወዳደር ይችላሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የጋቦን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው መጋቢት 13 እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ይፋ አደረጉ
የጋቦን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው መጋቢት 13 እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ይፋ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
የጋቦን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው መጋቢት 13 እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ይፋ አደረጉ በጋቦን በመፈንቅለ መንግሥት ስልጣን የተቆጣጠረው ወታደራዊ አገዛዝ፤ የሽግግሩ ጊዜ የሚያበቃበት እና ሀገሪቱን ወደ ሲቪል ስርዓት ለመመለስ ቁልፍ እርምጃ... 10.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-10T16:17+0300
2025-01-10T16:17+0300
2025-01-10T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የጋቦን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በመጪው መጋቢት 13 እንደሚካሄድ የሀገሪቱ ርዕሰ መስተዳድር ይፋ አደረጉ
16:17 10.01.2025 (የተሻሻለ: 16:44 10.01.2025)
ሰብስክራይብ