የማሊ ጦር በወታደራዊ ሰፈር ላይ በተፈፀመው ጥቃት 30 ተጠርጣሪ አሸባሪዎችን መግደሉን አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የማሊ ጦር በወታደራዊ ሰፈር ላይ በተፈፀመው ጥቃት 30 ተጠርጣሪ አሸባሪዎችን መግደሉን አስታወቀ እነዚህ ታጣቂዎች ባሳለፍነው ሰኞ በምእራብ ማሊ በሚገኘው ኒኦሮ ዱ ሳህል ክልል ውስጥ በሚገኝ የጦር ሰፈር  ላይ ጥቃት የፈፀሙ ናቸው እንደ ማሊ ጦር ኃይሎች ገለፃ። " እነዚህ አሸባሪዎች ፤ ወደ ከተማዋ ሰርገዉ በብዛት የገቡ ሲሆን ፤ የከተማሪ ነዋሪ ተባባሪ የነበራቸው  ሲሆን ፤  በከተማው  ውስጥ አንዳንድ አደገኛነት ያላቸው ቦታዎች ላይ ጥቃት ፈፅመዋል" በማለት ጦሩ በትላንትናው እለት በማህበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።መግለጫው ጨምሮም ጦሩ በፍጥነት ሁኔታውን በመቆጣጠር እንዲሁም የጦር የመሳሪያዎች በመሰብሰብ የሲቪሎችን ጉዳት በመቀነስ ላይ አተኩሯል ፤ ይሁንና ስለ ቆሰሉም ሆነ ሟች ሲቪሎች ቁጥር የተሰጠ መረጃ የለም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦  APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0