በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ምእራብ ኩራክሆቫ ፤ 18 ምርኮኛ የዩክሬን ወታደሮች መያዛቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀበሚኒስቴሩ እለታዊ መግለጫ የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች፦⏺ የሩሲያ አየር መከላከያ ስረአቶች ስድስት ከመኪና ላይ የሚተኮሱ ሚሳኤሎች እና 105 የየዩክሬን fixed - wings ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትተው ጥለዋል።⏺ የሩሲያ ጦር የዩክሬንን የጦር አየር ማረፊያ መሰረተ ልማቶች፣ የሰዉ አልባ አውሮፕላን መገጣጠሚያ እና ማከማቻ እንዳሁም የውጭ ቅጥረኞች ቡድንን መደምሰሱን አስታውቋል። ⏺ የጠላት ጦር 1,460 አባሎቹን አጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ምእራብ ኩራክሆቫ ፤ 18 ምርኮኛ የዩክሬን ወታደሮች መያዛቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ምእራብ ኩራክሆቫ ፤ 18 ምርኮኛ የዩክሬን ወታደሮች መያዛቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ምእራብ ኩራክሆቫ ፤ 18 የዩክሬን ወታደሮች ታስረዋል በማለት የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀበሚኒስቴሩ እለታዊ መግለጫ መሀከል ከተነሱት ቁልፍ ሀሳቦች መሀከል ⏺ የሩሲያ አየር መከላከያ ስረአቶች ስድስት ከመኪና ላይ... 08.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-08T14:20+0300
2025-01-08T14:20+0300
2025-01-08T17:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በዶንዬትስክ ህዝቦች ሪፐብሊክ ምእራብ ኩራክሆቫ ፤ 18 ምርኮኛ የዩክሬን ወታደሮች መያዛቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
14:20 08.01.2025 (የተሻሻለ: 17:44 08.01.2025)
ሰብስክራይብ