በቡርኪናፋሶ ብዛት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች ተደመሰሱ ፤ የጦር መሳሪያዎቻቸውም ተወርሰዋል የቡርኪናፋሶ መንግስት የታጠቁ ኃይሎች ከሀገር ውስጥ መከላከያ በጎ ፍቃደኞች ጋር አብሮ በመሆን ፤ " ብዛት ያላቸው የመሬት እና የአየር ጥቃቶችን" በቅርብ ቀናት ማድረሳቸውን ኤአይቢ ተብሎ የሚጠራው የመንግስት ሚዲያ ዘግቧል። ኦፕሬሽኑ የተካሄደው "በሀገሪቱ ሰሜን አቅጣጫ በምትገኘው የቦስሌ ዱ ሞሆን ክልል ነው" ። የዜና አውታሩ የተያዙ የጦር መሳሪያ ምስሎችን አውጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በቡርኪናፋሶ ብዛት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች ተደመሰሱ ፤ የጦር መሳሪያዎቻቸውም ተወርሰዋል
በቡርኪናፋሶ ብዛት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች ተደመሰሱ ፤ የጦር መሳሪያዎቻቸውም ተወርሰዋል
Sputnik አፍሪካ
በቡርኪናፋሶ ብዛት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች ተደመሰሱ ፤ የጦር መሳሪያዎቻቸውም ተወርሰዋል የቡርኪናፋሶ መንግስት የታጠቁ ኃይሎች ከሀገር ውስጥ መከላከያ በጎ ፍቃደኞች ጋር አብሮ በመሆን ፤ " ብዛት ያላቸው የመሬት እና የአየር ጥቃቶችን" በቅርብ ቀናት... 08.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-08T13:10+0300
2025-01-08T13:10+0300
2025-01-08T13:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በቡርኪናፋሶ ብዛት ያላቸው ታጣቂ ቡድኖች ተደመሰሱ ፤ የጦር መሳሪያዎቻቸውም ተወርሰዋል
13:10 08.01.2025 (የተሻሻለ: 13:44 08.01.2025)
ሰብስክራይብ