የሰሜን ኮሪያ አዲስ ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ከድምፅ ፍጥነት 12 እጥፍ ይጓዛል በማለት የመንግስት ሚዲያ ዘገበሰሜን ኮሪያ በትላንትናው እለት ሚሳኤል መተኮሷን በይፋ አረጋገጠች።መሳሪያዉ በከፍተኛ ሁኔታ ማለትም 99.8 ኪሜ እና 1500 ኪሜ ከተተኮሰበት ቦታ ርቀት ላይ በክፍት ውሀ ላይ ያለ ኢላማን አልሞ እንደሚመታ ሚዲያው ዘግቧል። እንደ ፒዩንጋግ ከሆነ በ"አስቸጋሪ" የጂኦፖለቲካል ሁኔታ ውስጥ በተለይም "የኤሽያን ኔቶ ለማቋቋም እያቀደች ባለችበት ወቅት ፤ ይህ አዲስ የባለስቲክ ሚሳኤል የሀገሪቱን ሉአላዊነት የሚጠብቅ ነው ተብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሰሜን ኮሪያ አዲስ ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ከድምፅ ፍጥነት 12 እጥፍ ይጓዛል በማለት የመንግስት ሚዲያ ዘገበ
የሰሜን ኮሪያ አዲስ ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ከድምፅ ፍጥነት 12 እጥፍ ይጓዛል በማለት የመንግስት ሚዲያ ዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የሰሜን ኮሪያ አዲስ ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ከድምፅ ፍጥነት 12 እጥፍ ይጓዛል በማለት የመንግስት ሚዲያ ዘገበሰሜን ኮሪያ በትላንትናው እለት ሚሳኤል መተኮሷን በይፋ አረጋገጠች።መሳሪያዉ በከፍተኛ ሁኔታ ማለትም 99.8 ኪሜ እና 1500 ኪሜ ከተተኮሰበት ቦታ... 07.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-07T16:55+0300
2025-01-07T16:55+0300
2025-01-07T17:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሰሜን ኮሪያ አዲስ ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ከድምፅ ፍጥነት 12 እጥፍ ይጓዛል በማለት የመንግስት ሚዲያ ዘገበ
16:55 07.01.2025 (የተሻሻለ: 17:14 07.01.2025)
ሰብስክራይብ