የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በጥር ወር እንደሚጎበኙ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለፁ "የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ቢሮ አባል እና የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ከታህሳስ 27 እስከ ጥር 3 ናሚቢያን፣ ኮንጎ ሪፐብሊክን፣ ቻድን እና ናይጄሪያን በደረሳቸው ግብዣ መሠረት ይጎበኛሉ" ብለዋል ቃል አቀባይዋ ማኦ ኒንግ። የቻይና ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ ቤጂንግ፤ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ስትራቴጂካዊ የጋራ መተማመንን ለመፍጠር እና የንግድ ትብብሯን ለማጠናከር ዝግጁ ናት ሲሉ ከዚህ በፊት ተናግረዋል። ቻይና እኩል እና በስርዓት ላይ የተመሠረተ የባለብዙ ዋልታ ዓለምን፣ ሁሉንም የሚጠቅም አካታች ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ትስስር መፍጠርን እንዲሁም ዓለም አቀፍ ፍትህ እና ገለልተኛነትን በጋራ በመጠበቅ ዙርያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር አብራ ለመቆም ዝግጁ ናት ብለዋል። አፍሪካ በዘመናዊው ዓለም ጠቃሚ ዋልታ ናት ያሉት ሺ ጂንፒንግ፤ አህጉሪቱ ከቻይና ዲፕሎማሲ ቀዳሚ ትኩረቶች አንዷ መሆኗንም አፅንዖት ሰጥተው ጠቅሰዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በጥር ወር እንደሚጎበኙ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለፁ
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በጥር ወር እንደሚጎበኙ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በጥር ወር እንደሚጎበኙ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለፁ "የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ የፖለቲካ ቢሮ አባል እና የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ከታህሳስ 27... 03.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-03T19:24+0300
2025-01-03T19:24+0300
2025-01-03T19:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በጥር ወር እንደሚጎበኙ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ገለፁ
19:24 03.01.2025 (የተሻሻለ: 19:44 03.01.2025)
ሰብስክራይብ