ኢትዮጵያ ለ2025 የብሪክስ ፕሬዝዳንት ብራዚል መልካም ምኞቷን ገለጸች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ብራዚል በብሪክስ የፕሬዝዳንትነት ጊዜዋ ፍትሃዊ፣ አካታች እና ውጤታማ ዓለም አቀፍ አስተዳደር ለማራመድ፣ ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለመፍጠር እና ለአየር ንብረት ለውጥ ፈንድ ለማሰባሰብ የሰነቀችውን ራዕይ እንደምትደግፍ አስታውቋል፡፡ ኢትዮጵያ በ2025 የብሪክስ ፕሬዝደንትነትን ከተረከበችው ብራዚል ጋር በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላትም ሚኒስቴሩ ጠቅሷል፡፡ ሩሲያ በ2024 የብሪክስ ፕሬዝዳንትነት ጊዜዋ ለሰጠችው አርአያነት ያለው አመራር ኢትዮጵያ አድናቆት እንዳላትም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጨምሮ ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኢትዮጵያ ለ2025 የብሪክስ ፕሬዝዳንት ብራዚል መልካም ምኞቷን ገለጸች
ኢትዮጵያ ለ2025 የብሪክስ ፕሬዝዳንት ብራዚል መልካም ምኞቷን ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ለ2025 የብሪክስ ፕሬዝዳንት ብራዚል መልካም ምኞቷን ገለጸች የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ብራዚል በብሪክስ የፕሬዝዳንትነት ጊዜዋ ፍትሃዊ፣ አካታች እና ውጤታማ ዓለም አቀፍ አስተዳደር ለማራመድ፣ ጠንካራ ኢኮኖሚያዊ ትስስር... 03.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-03T10:49+0300
2025-01-03T10:49+0300
2025-01-03T11:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий