ኬንያ ከሩሲያ ጋር የቀጥታ በረራ መጀመር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ አምባሳደሩ ገለጹየሩሲያ እና ኬንያ ቀጥተኛ የአየር ትስስር፤ የአፍሪካዊቷን ሀገር የቱሪስት ፍሰት እንደሚያሳድግ በሞስኮ የኬንያ አምባሳደር ፒተር ሙቱኩ ማቱኪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። በሁለቱ ሀገራት መካከል የቀጥታ በረራ ለማስጀመር ዓለም አቀፍ መስፈርቶችን በማሟላት ዙርያ ድርድር ማድረግ ይገባል ያሉት ዲፕሎማቱ፤ ኬንያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋን የበለጠ ሳቢ በማድረጓ ትጠቀማለች ብለዋል። አምባሳደሩ በ2024 ከ 7,000 በላይ የሩሲያ ቱሪስቶች ኬንያን እንደጎበኙም ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ኬንያ ከሩሲያ ጋር የቀጥታ በረራ መጀመር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ አምባሳደሩ ገለጹ
ኬንያ ከሩሲያ ጋር የቀጥታ በረራ መጀመር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ አምባሳደሩ ገለጹ
Sputnik አፍሪካ
ኬንያ ከሩሲያ ጋር የቀጥታ በረራ መጀመር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ አምባሳደሩ ገለጹየሩሲያ እና ኬንያ ቀጥተኛ የአየር ትስስር፤ የአፍሪካዊቷን ሀገር የቱሪስት ፍሰት እንደሚያሳድግ በሞስኮ የኬንያ አምባሳደር ፒተር ሙቱኩ ማቱኪ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። በሁለቱ... 02.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-02T20:04+0300
2025-01-02T20:04+0300
2025-01-02T20:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ኬንያ ከሩሲያ ጋር የቀጥታ በረራ መጀመር እንደምትፈልግ የሀገሪቱ አምባሳደሩ ገለጹ
20:04 02.01.2025 (የተሻሻለ: 20:44 02.01.2025)
ሰብስክራይብ