የአፍሪካ ሕብረት ከጥር 1-3 በካምፓላ ኡጋንዳ ግብርና ላይ ያተኮረ አስቸኳይ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው እንደ አፍሪካ ሕብረት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ከኡጋንዳ መንግሥት ጋር በጥምረት የሚካሄደው "ልዩ" የመሪዎች ጉባኤ፤ አፍሪካን ያካተተ የግብርና ልማት አጀንዳ 2026-2035ን ለማጠናቀቅ ያለመ ነው። የመሪዎች ጉባኤው በአግሮ ኢንዱስትሪ እድገት፣ በመዋቅራዊ ለውጥ እና በተሻሻለ የግብርና መተዳደሪያ ዙርያ የ10 ዓመት እቅድ ያጸድቃል። ጉባኤው የግብርና እና ገጠር ልማት፣ የውሃ እና አካባቢ ሚኒስትሮች ስብሰባ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እና የግብርና ሚኒስትሮች የጋራ ስብሰባን ያካትታል። ይህን ተከትሎም የሀገር እና የመንግሥት መሪዎች ስብሰባ ይካሂዳሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የአፍሪካ ሕብረት ከጥር 1-3 በካምፓላ ኡጋንዳ ግብርና ላይ ያተኮረ አስቸኳይ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው
የአፍሪካ ሕብረት ከጥር 1-3 በካምፓላ ኡጋንዳ ግብርና ላይ ያተኮረ አስቸኳይ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት ከጥር 1-3 በካምፓላ ኡጋንዳ ግብርና ላይ ያተኮረ አስቸኳይ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው እንደ አፍሪካ ሕብረት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ከኡጋንዳ መንግሥት ጋር በጥምረት የሚካሄደው "ልዩ" የመሪዎች ጉባኤ፤ አፍሪካን ያካተተ የግብርና ልማት አጀንዳ... 02.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-02T18:33+0300
2025-01-02T18:33+0300
2025-01-02T19:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የአፍሪካ ሕብረት ከጥር 1-3 በካምፓላ ኡጋንዳ ግብርና ላይ ያተኮረ አስቸኳይ ጉባኤ ሊያካሂድ ነው
18:33 02.01.2025 (የተሻሻለ: 19:14 02.01.2025)
ሰብስክራይብ