የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ የበለጸጉ ሀገራት የደሃ ሀገራትን ዕዳ እንዲሰርዙ ወይም እንዲቀንሱ ጠየቁ "ኢዮቤልዩው የእዳ ምህረት በማህበራዊ ደረጃ እንዲገለጽና ማንም ሰው፣ ቤተሰብ፣ ሕዝብ በእዳ እንዳይደቆስ ይጠይቃል። ስለዚህም ክርስቲያናዊ ባሕል የሚከተሉ ሀገራት መሪዎች በተቻላቸው መጠን የደሃ ሀገራትን እዳ በመሠረዝ ወይም በመቀነስ ጥሩ ምሳሌ እንዲሆኑ አበረታታለሁ” በማለት የቫቲካን የ2025 ኢዮቤልዩ ዓመትን በማስመልከት ተናግረዋል። ከዕዳ ስረዛው ጎን ለጎን፤ ዩክሬን፣ ጋዛ፣ እስራኤል፣ ምያንማር እና ኪቩን የጠቀሱት ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ፤ በ2025 ዓለም አቀፍ ግጭቶች እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ የበለጸጉ ሀገራት የደሃ ሀገራትን ዕዳ እንዲሰርዙ ወይም እንዲቀንሱ ጠየቁ
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ የበለጸጉ ሀገራት የደሃ ሀገራትን ዕዳ እንዲሰርዙ ወይም እንዲቀንሱ ጠየቁ
Sputnik አፍሪካ
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ የበለጸጉ ሀገራት የደሃ ሀገራትን ዕዳ እንዲሰርዙ ወይም እንዲቀንሱ ጠየቁ "ኢዮቤልዩው የእዳ ምህረት በማህበራዊ ደረጃ እንዲገለጽና ማንም ሰው፣ ቤተሰብ፣ ሕዝብ በእዳ እንዳይደቆስ ይጠይቃል። ስለዚህም ክርስቲያናዊ... 02.01.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-01-02T16:27+0300
2025-01-02T16:27+0300
2025-01-02T16:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2025
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሮማው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፖፕ ፍራንሲስ የበለጸጉ ሀገራት የደሃ ሀገራትን ዕዳ እንዲሰርዙ ወይም እንዲቀንሱ ጠየቁ
16:27 02.01.2025 (የተሻሻለ: 16:44 02.01.2025)
ሰብስክራይብ