ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ ባለስልጣናት እድሳት የተደረገለትን ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አስመረቁ የብሔራዊ ቤተ-መንግሥቱ እድሳት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጀመሩት የኢትዮጵያን ታሪክ እና ባህል የመጠበቅ ሰፊ ተነሳሽነት አካል እንደሆነ ፅህፈት ቤታቸው አስታውቋል። "ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የሀገሪቱን ፅናት፣ ጥበብ እና ራዕይ በማንፀባረቅ የሀገሪቱን ጉዞ ማሳያ ሆኖ ቆሟል። ወደ ቀድሞ ክብሩ ስንመልሰው ያለፈ ታሪካችንን በመዘከር ለመጪው ትውልድ ዘላቂ የኩራት እና የመነሳሳት ምልክት እንፈጥራለን" ይላል መግለጫው። ቤተ-መንግሥቱ ለህዝብ ክፍት መሆኑንም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ ባለስልጣናት እድሳት የተደረገለትን ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አስመረቁ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ ባለስልጣናት እድሳት የተደረገለትን ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አስመረቁ
Sputnik አፍሪካ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ ባለስልጣናት እድሳት የተደረገለትን ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አስመረቁ የብሔራዊ ቤተ-መንግሥቱ እድሳት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጀመሩት የኢትዮጵያን ታሪክ እና ባህል የመጠበቅ ሰፊ ተነሳሽነት አካል... 31.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-31T13:53+0300
2024-12-31T13:53+0300
2024-12-31T14:04+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከፍተኛ ባለስልጣናት እድሳት የተደረገለትን ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት አስመረቁ
13:53 31.12.2024 (የተሻሻለ: 14:04 31.12.2024)
ሰብስክራይብ