የቻድ መሪ ለሱዳን አቻቸው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ ማህማት ኢድሪስ ዴቢ ጥር 1 ቀን የሚከበረውን የሱዳን የነጻነት ቀን በዓል አስመልክቶ ለአብደልፈታህ አል-ቡርሃን የእንኳን ደስ አለሆት መልዕክት አስተላልፈዋል። በዓሉን ምክንያት በማድረግ “በሁለቱ ሀገራት እና ወንድማማች ህዝቦች መካከል ባለው መልካም ወዳጅነት፣ ትብብር እና ወንድማማችነት” የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል። ማርሻል ዴቢ "የሁለቱን ሀገራት ግኑኝነት ለማጠናከር እና ለሁለቱ ሀገራት ጥቅም ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ሙሉ ቁርጠኝነት" እንዳላቸው ለሱዳን የሽግግር ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት አረጋግጠዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የቻድ መሪ ለሱዳን አቻቸው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
የቻድ መሪ ለሱዳን አቻቸው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ
Sputnik አፍሪካ
የቻድ መሪ ለሱዳን አቻቸው የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ ማህማት ኢድሪስ ዴቢ ጥር 1 ቀን የሚከበረውን የሱዳን የነጻነት ቀን በዓል አስመልክቶ ለአብደልፈታህ አል-ቡርሃን የእንኳን ደስ አለሆት መልዕክት አስተላልፈዋል። በዓሉን ምክንያት በማድረግ... 31.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-31T12:33+0300
2024-12-31T12:33+0300
2024-12-31T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий