በሲዳማ ክልል በደረሰ አሰቃቂ ትራፊክ አደጋ የ71 ሰዎች ህይወት አለፈይህ የትራፊክ አደጋ የደረሰው በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን ቦና ወረዳ ሲሆን 71 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል። በአደጋው የቆሰሉ በቦና ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑ ታውቋል።አደጋው ሰርገኞችን ጭኖ የሚሄድ አይሱዙ መኪና በጋላና ድልድይን ስቶ ወንዝ ውስጥ በመግባቱ መድረሱ ታውቋል።የአደጋው መንስኤ በመጣራት ላይ ነው በማለት ፋና ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በሲዳማ ክልል በደረሰ አሰቃቂ ትራፊክ አደጋ የ71 ሰዎች ህይወት አለፈ
በሲዳማ ክልል በደረሰ አሰቃቂ ትራፊክ አደጋ የ71 ሰዎች ህይወት አለፈ
Sputnik አፍሪካ
በሲዳማ ክልል በደረሰ አሰቃቂ ትራፊክ አደጋ የ71 ሰዎች ህይወት አለፈይህ የትራፊክ አደጋ የደረሰው በሲዳማ ክልል ምስራቃዊ ዞን ቦና ወረዳ ሲሆን 71 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል። በአደጋው የቆሰሉ በቦና ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑ... 30.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-30T11:30+0300
2024-12-30T11:30+0300
2024-12-30T11:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий