በደቡብ ኮሪያ ሙአን አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን የሟቾቹ ቁጥር 120 መድረሱን ሪፖርተር አመለከተ መረጃዎች የማረጋገጥ ስራ እየተሰራ እንደሆነ ዩናሃፕ የዜና ኤጀንሲ በዛሬው እለት ዘግቧል። በዛሬው እለት ቀደም ብሎ የዜና ኤጀንሲው 175 መንገደኞችን እና ስድስት የበረራ አባላትን በመያዝ ሲጓዝ የነበረው የመንገደኞች አውሮፕላን በሙአን አለምአቀፍ አውሮፕላን ለማረፍ በሚሞክርበት ወቅት የማረፊያ ሜዳውን ስቶ በመዉጣቱ ከአጥር ጋር ተጋጭቶ በእሳት ተያይዟል በማለት ዘግቧል። አውሮፕላኑ ለማረፍ በሚሞክርበት ወቅት ከወፎች ጋር ተጋጭቶ ከሆነ ይህንን ችግር ሊፈጥር ይችላል ተብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በደቡብ ኮሪያ ሙአን አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን የሟቾቹ ቁጥር 120 መድረሱን ሪፖርተር አመለከተ
በደቡብ ኮሪያ ሙአን አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን የሟቾቹ ቁጥር 120 መድረሱን ሪፖርተር አመለከተ
Sputnik አፍሪካ
በደቡብ ኮሪያ ሙአን አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን የሟቾቹ ቁጥር 120 መድረሱን ሪፖርተር አመለከተ መረጃዎች የማረጋገጥ ስራ እየተሰራ እንደሆነ ዩናሃፕ የዜና ኤጀንሲ በዛሬው እለት ዘግቧል። በዛሬው እለት ቀደም ብሎ የዜና... 29.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-29T12:35+0300
2024-12-29T12:35+0300
2024-12-29T13:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በደቡብ ኮሪያ ሙአን አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ በተከሰከሰው አውሮፕላን የሟቾቹ ቁጥር 120 መድረሱን ሪፖርተር አመለከተ
12:35 29.12.2024 (የተሻሻለ: 13:14 29.12.2024)
ሰብስክራይብ