ከፈረንሳይ ጋር የነበራትን የጦር ትብብር ያቋረጠችው ቻድ ፤ ጦሯ በቱርክ የጦር ኃይል ባለሙያዎች መሰልጠን መጀመሩ ተዘገበ " አፍሪካ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ላይ ጦርነት ከፍታለች። የፈረንሳይን ወታደሮች በጎርጎሮሳውያኑ ጥር 31, ወደ ሀገራቸው የሚመልሰው የቻድ አስተዳደር ከቱርክ ጋር ያለውን ትብብር እያስፋፋ ይገኛል ፤ የቱርክ ታጣቂ ሀይሎች የቻድን ሰራዊት የሚያሰለጥኑ ይሆናል" በማለት ቱርኪ ጋዜጣ ዘግቧል ።ጋዜጣው ጨምሮም ባለፉት አምስት እና ስድስት አመታት ቱርክ የቻድን ጦር ለማሳደግ የተሻሻለ የጦር ስልጠና እንዲሁም በተለየ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት የሚያስችለውን የጦር መሳሪያ ሽያጭ ስታከናውን መቆየቷን ዘግቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ከፈረንሳይ ጋር የነበራትን የጦር ትብብር ያቋረጠችው ቻድ ፤ ጦሯ በቱርክ የጦር ኃይል ባለሙያዎች መሰልጠን መጀመሩ ተዘገበ
ከፈረንሳይ ጋር የነበራትን የጦር ትብብር ያቋረጠችው ቻድ ፤ ጦሯ በቱርክ የጦር ኃይል ባለሙያዎች መሰልጠን መጀመሩ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
ከፈረንሳይ ጋር የነበራትን የጦር ትብብር ያቋረጠችው ቻድ ፤ ጦሯ በቱርክ የጦር ኃይል ባለሙያዎች መሰልጠን መጀመሩ ተዘገበ " አፍሪካ በቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ላይ ጦርነት ከፍታለች። የፈረንሳይን ወታደሮች በጎርጎሮሳውያኑ ጥር 31, ወደ ሀገራቸው... 28.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-28T21:10+0300
2024-12-28T21:10+0300
2024-12-28T21:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ከፈረንሳይ ጋር የነበራትን የጦር ትብብር ያቋረጠችው ቻድ ፤ ጦሯ በቱርክ የጦር ኃይል ባለሙያዎች መሰልጠን መጀመሩ ተዘገበ
21:10 28.12.2024 (የተሻሻለ: 21:44 28.12.2024)
ሰብስክራይብ