አዲስ አበባ በሚገኘው ዘዉዲቱ ሆስፒታል አንዲት እናት ስድስት ኪሎግራም የሚመዝን ህፃን መውለዷ ተሰማ የሆስፒታሉ የፅንስ እና የማህፀን ክፍል ኃላፊ ዶክተር ረታ ትእዛዙ እንዳሉት አዲስ የተወለደው ህፃን በጤንነት ላይ የሚገኝ ቢሆንም ከመፋፋቱ ጋር ተያይዞ ሊያጋጥሙት የሚችሉ የጤና ችግሮችን በቅርበት ለመከታተል በጨቅላ ህፃናት መቆያ ውስጥ ህክምና እየተደረገለት ይገኛል። ዶክተሩ አክለውም በስራ ዘመናቸው ይህንን ያህል ክብደት ያለው ህፃን ሲወለድ የመጀመሪያቸው እንደሆነ ተናግረዋል።ዶክተሩ አክለውም ስድስት ኪሎግራም የሚመዝነውን ህፃን የወለደችው እናት በጤንነት ላይ የምትገኝ እንዲሁም የስኳር ክትትሏን እያካሄደች ነው።ምስል ከዘዉዲቱ ሆስፒታል መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
አዲስ አበባ በሚገኘው ዘዉዲቱ ሆስፒታል አንዲት እናት ስድስት ኪሎግራም የሚመዝን ህፃን መውለዷ ተሰማ
አዲስ አበባ በሚገኘው ዘዉዲቱ ሆስፒታል አንዲት እናት ስድስት ኪሎግራም የሚመዝን ህፃን መውለዷ ተሰማ
Sputnik አፍሪካ
አዲስ አበባ በሚገኘው ዘዉዲቱ ሆስፒታል አንዲት እናት ስድስት ኪሎግራም የሚመዝን ህፃን መውለዷ ተሰማ የሆስፒታሉ የፅንስ እና የማህፀን ክፍል ኃላፊ ዶክተር ረታ ትእዛዙ እንዳሉት አዲስ የተወለደው ህፃን በጤንነት ላይ የሚገኝ ቢሆንም ከመፋፋቱ ጋር ተያይዞ... 28.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-28T18:27+0300
2024-12-28T18:27+0300
2024-12-28T18:44+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
አዲስ አበባ በሚገኘው ዘዉዲቱ ሆስፒታል አንዲት እናት ስድስት ኪሎግራም የሚመዝን ህፃን መውለዷ ተሰማ
18:27 28.12.2024 (የተሻሻለ: 18:44 28.12.2024)
ሰብስክራይብ