የአሜሪካ እና የብሪታንያ ደህንነት አገልገሎቶች በሶሪያ የሚገኘው የሩሲያ ጦር ሰፈር ላይ የሽብር ጥቃት ለማድረስ እየተዘጋጁ ነው በማለት የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ

ሰብስክራይብ
የአሜሪካ እና የብሪታንያ ደህንነት አገልገሎቶች በሶሪያ የሚገኘው የሩሲያ ጦር ሰፈር ላይ የሽብር ጥቃት ለማድረስ እየተዘጋጁ ነው በማለት የሩሲያ የውጭ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ ከውጭ ደህንነት ቢሮ የተሰጠው መግለጫ ጨምሮም ፤ ተሰናባቹ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባይደን አስተዳደር እና የብሪቲሽ  አመራሮች  በሶሪያ የፖለቲካ መረጋጋት እንዳይፈጠር እያደረጉ ነው።አሜሪካንን እና ብሪታኒያ በሩሲያ ላይ ትንኮሳ በመፈፀም የሩሲያን ጦር ከሶሪያ የማስወገድ አላማ አላቸው የዳአሽ*  የጦር ሜዳ መኮንኖች በሶሪያ በሚገኘው የሩሲያ የጦር ሰፈር ላይ ጥቃት እንዲያደርሱ የ ውጊያ ሰው አልባ አውሮፖላኖችን ተቀብለዋል የአሜሪካን አየር ሀይል ዳአሽን ለመዋጋት በሚል ሰበብ ከኤፍራጠስ በስተምሥራቅ የሚገኘውን የነዳጅ ማውጫ ቦታ የያዘ ሲሆን ዋሽንገተን ቦታዎቹን ለደማስቆ አትመልስም። * ዳአሽ ወይም አይኤስአይኤስ በሩሲያ እና ሌሎች ሀገራት የተከለከለ አሸባሪ ድርጅት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦  APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0