የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር የውጭ ወታደራዊ ቤዞችን ለመዝጋት መወሰናቸውን አስታወቁኦስማኔ ሶንኮ ይህንን ያሳወቁት ለፓርላማው እስከ ጎርጎሮሳዊያኑ 2050 የተቀመጠውን የመንግስትን ስትራቴጂ በተመለከተ ባደረጉት የፖሊሲ ንግግር ላይ መሆኑ ሴኔጎ ፖርታል ዘግቧል። "መንግስት በሴኔጋል ግዛት የሚገኙ የውጭ ሀገራት ወታደራዊ ጣቢያዎችን በሙሉ ለመዝጋት ወስኗል" ብለዋል ሶንኮ። "ይህ ውሳኔ የብሔራዊ ሉዓላዊነትን ለማጠናከር እና የአገሪቱን የመከላከያ ፖሊሲ አቅጣጫን እንደገና ለመቀየር ያለንን ቁርጠኝነት ያሳያል" ሲሉም ገልጸዋል።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህ እርምጃ በሴኔጋሉ ፕሬዚዳንት ባሲሩ ዲዮማዬ ፋዬ ተነሳሽነት የተወሰደ መሆኑን አስረድተዋል።በሀገሪቱ ዋና ከተማ ዳካር ውስጥ ወደ 300 የሚጠጉ ወታደሮች ያሏቸው ሦስት የፈረንሳይ ወታደራዊ ተቋማት ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር የውጭ ወታደራዊ ቤዞችን ለመዝጋት መወሰናቸውን አስታወቁ
የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር የውጭ ወታደራዊ ቤዞችን ለመዝጋት መወሰናቸውን አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር የውጭ ወታደራዊ ቤዞችን ለመዝጋት መወሰናቸውን አስታወቁኦስማኔ ሶንኮ ይህንን ያሳወቁት ለፓርላማው እስከ ጎርጎሮሳዊያኑ 2050 የተቀመጠውን የመንግስትን ስትራቴጂ በተመለከተ ባደረጉት የፖሊሲ ንግግር ላይ መሆኑ ሴኔጎ ፖርታል... 27.12.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-12-27T19:48+0300
2024-12-27T19:48+0300
2024-12-27T20:14+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የሴኔጋል ጠቅላይ ሚኒስትር የውጭ ወታደራዊ ቤዞችን ለመዝጋት መወሰናቸውን አስታወቁ
19:48 27.12.2024 (የተሻሻለ: 20:14 27.12.2024)
ሰብስክራይብ